Get Adobe Flash player



LOADING
Photo Title 1Photo Title 2Photo Title 3Photo Title 4
poll
About my website
 
Main Menu

የአማራ ምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲንና ስትራቴጂን ተግባራዊ በማድረግ በክልሉ ፈጣንና ዘላቂ ልማት ማረጋገጥ ይቻል ዘንድ ምርጥ ዘርን በባለቤትነት አምርቶና አዘጋጅቶ የሚያቀርብ ራሱን የቻለ ተቋም መፍጠር ማስፈለጉን ተከትሎ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ዝክረ-ሕግ ደንብ ቁጥር 66/2001 ግንቦት 28 ቀን 2001 ዓ.ም የተቋቋመ የልማት ድርጅት ነው፡፡

Ø የምርጥ ዘር ማከማቻና ማበጠሪያ ማዕከላት መሰረታዊ መረጃ

ባህር ዳር ዘር ማከማቻና ማበጠሪያ ማዕከል የተቋቋመበት ዓ.ም 2005

እንጅባራ ዘር ማከማቻና ማበጠሪያ ማዕከል የተቋቋመበት ዓ.ም 2005

ኮምቦልቻ ዘር ማከማቻና ማበጠሪያ ማዕከል የተቋቋመበት ዓ.ም 2006

ደብረብርሃን ዘር ማከማቻና ማበጠሪያ ማዕከል የተቋቋመበት ዓ.ም 2008

ቻግኒ ምርጥ ዘር ብዜት ጣቢያ የተቋቋመበት ዓ.ም 2004

ብርሸለቆ ምርጥ ዘር ብዜት ጣቢያ የተቋቋመበት ዓ.ም 2010


 
Language Selection